የሲንጋፖሩ ግዙፍ ባንክ "ዲቢኤስ" 4 ሺህ ሰራተኞቹን አሰናብቶ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (ኤአይ) ሊተካ መሆኑን አስታወቀ። ባንኩ በቋሚነት የተቀጠሩት ሰራተኞች ቅነሳው እንደማይመለከታቸው የገለፀ ...
የአለማችን ቁጥር አንድ ባለሀብት ኢለን መስክ የካናዳ ዜግነት እንዲነጠቅ የሚጠይቅ የፊርማ ማሰባሰብ ዘመቻ ሰፊ ተቀባይነትን አግኝቷል፡፡ በካናዳ የምክር ቤት አባል ካዋሊያ ሬድ እና በሌሎች ዜጎች ...
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሩስያ ሞስኮ ጉብኝት ስምምነት ሲደረስ ጉብኝት ሊያደርጉ እንደሚችሉ ገልጸዋል። ወደ ሞስኮ በትክክለኛው ሰዓት አቀናለሁ ያሉት ፕሬዝዳንቱ ትክክለኛ ጊዜ የሚሆነው ...
መስክ የመንግስት ሰራተኞች ባለፈው ሳምንት የሰሯቸውን አምስት ጉዳዮች ዘርዝረው እንዲልኩ የሚጠይቅ የኢሜል መልዕክት ልከዋል። ምላሽ የማይሰጡ ሰራተኞችም በስራ ገበታ ላይ እንደሌሉ ተቆጥሮ ከስራ ...
በባይደን አስተዳደር በእስራኤል ላይ የተጣለውን የጦር መሳሪያ ሽያጭ ያነሱት ትራምፕ በቅርቡ ደግሞ "ኤንኤስኤም - 20" ትዕዛዝን መሰረዛቸውን ዋሽንግተን ፖስት ምንጮቹን ጠቅሶ አስነብቧል። ...
173 የዓለማችን ከተሞች በተሳተፉበት በዚህ ጥናት መሰረትም የሊቢያዋ ትሪፖሊ፣ የህንዷ ቼናይ፣ የኡዝቤኪስታኗ ታሽኬንት እና የዛምቢያዋ ሉሳካ በአንጻራዊነት የሸቀጦች ዋጋ ርካሽ መሆኑ ተገልጿል። ...
በ2018 ከጀርመን ብሔራዊ ቡድን ራሱን ያገለለው እግር ኳስ ተጫዋቹ ጡረታ ከመውጣቱ ከአምስት አመታት በፊት ከቱርክ ፕሬዝዳንት ረሲብ ጣይብ ኤርዶሀን ጋር በለንደን መገናኘቱ ከፍተኛ ውዝግብን ...
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ ከጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ጋር ተወያዩ። የአረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ ትናንት ምሽት ሮም የገቡ ...
በዕለቱ የጸጥታው ምክር ቤት አሜሪካ በምታቀርበው የጦርነት ማቆም የውሳኔ ሀሳብ ላይ ድምጽ እንደሚሰጡ የአሜሪካ ድምጽ ዘግቧል፡፡ ዋሽንግተን ባዘጋጀችው የውሳኔ ሀሳብ ላይ ጦርነቱ በአፋጣኝ እንዲቆም ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በነገው ዕለት በሚያቀርበው የ60 ሚሊየን ዶላር ልዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ሁሉም ባንኮች እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበ፡፡ ሐምሌ 2016 የተጀመረውን አጠቃላይ የማክሮ ኢኮኖሚ ረፎርም ...
የእስራኤል እስረኞችን የመልቀቅ ሂደት የማራዘም ውሳኔ የተሰማው የፍልስጤሙ ታጣቂ ቡድን ሀማስ ባለፈው ቅዳሜ በመጀመሪያ ዙር የጋዛ ተኩስ ኡቀም ስምምነት መሰረት መለቀቅ ያለባቸውን ስድስት በህይወት ...
በኬንያ ልጅ መውለድ የማይፈልጉ ሴቶች በራሳቸው ፈቃድ ማህጸናቸውን የሚያስቋጥሩ ሴቶች ቁጥር እየጨመረ መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ እንደ ዘገባው ከሆነ ይህ የማህጸን ማስቋጠር የወሊድ መከላከያ ዘዴ ሲሆን ...